የምናበረክታቸው የገልግሎት አይነቶች SERVICES IN KIND

ቤተ ክርስቲያናችን ልጆች ቋንቋና መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት ያደረገ ክርስቲያናዊ ሥነ-ምግባር እንዲማሩ፣ በግዕዝና በአማርኛ እንዲዘምሩ ያደርጋል። አባቶቻችን ያቆዩንን የሰበካ ጉባኤ ሕግና ደንብ ተከትሎ ክርስትና ማስነሳት ፈልገው ገንዘብ መክፈል ለማይችሉ ኦርቶዶክሳዊያን ልጆቻቸውን በነጻ ያጠምቃል።  ከዚህ ዓለም በሞት ለተሰናበቱ ሰዎች እንደ ኦርቶዶክስ ሥርዓት ጸሎተ ፍትሐት አድርሶ ይሸኛል፤ ሐዘንተኞችንም በቃለ ወንጌል ያጽናናል። በጋብቻ ለሚወሰኑ ወጣቶች ሰርጋቸው በጸሎት (በሥርዓተ ተክሊል)፣ በመዝሙርና በሥነ ግጥም አምሮና ድምቆ እንዲከናወን ያደርጋል። በቤተሰብ ውስጥ ለሚፈጠሩ ችግሮችና፣ እንዲሁም ልዩ ልዩ መጥፎ ገጠመኞችን መነሻ አድርገው በግለሰቦች ሕይዎት ላይ ለሚከሰቱ የሥነ-አእምሮ ችግሮች ማለትም፣ ጭንቀትና ዲፕረሽን ለገጠማቸው ሰዎች ነጻ የሆነ የምክር አገልግሎት ይሰጣል።

Sunday Worship  የእሁድ አገልግሎት

መዝሙር  HYMNS

 

 

Baptism     - ክርስትና

5:30  AM -6:00 AM

Divine Liturgy - ቅዳሴ

6:00 AM -8:30 AM

Prayer for the dead - ፍትሐት

8:30 AM - 9:00 AM

Preaching   - ስብከት

9:00 AM - 9:45 AM

Hymns      - መንፈሳዊ መዝሙር

9:45 AM - 10:00 AM

Announcements - ማስታዎቂያ

10:15 AM

End of Services  - ሰርሆተ ሕዝብ

10:15 AM -

 

 

 

የቅዳሴ ማውጫ ግጻዌ

ልዩ ልዩ የአገልግሎት መጻሕፍት

መስከረም

ሚያዝያ

የመዝሙር መጽሐፍ

የሰርክ ጸሎት በዜማ

ጥቅምት

ግንቦት

መጽሐፈ ሰዓታት

የመክፈቻ ጸሎት

ኅዳር

ሰኔ

የሰርክ ጸሎት መጽሐፍ

አድኅነነ ሕዝበከ

ታህሣሥ

ሐምሌ

 

መሐረነ አብ

ጥር

ነሐሴ

 

ምስባክና ወንጌል

የካቲት

ጳጉሜን

 

የኪዳን ጸሎት

መጋቢት

   

የሰርክ ጸሎት

የቅዳሴ ተሰጥኦ መቀበል ይማሩ፤

የኅዳር ሚካኤል፤

ቅዳሴ ሐዋርያት ክፍል

 

እስመ ለዓለም

ቅዳሴ ሐዋርያት ክፍል

 

ምልጣን

ቅዳሴ ሐዋርያት ክፍል

 

ወረብ

ቅዳሴ ሐዋርያት ክፍል

   

ቅዳሴ ሐዋርያት ክፍል

   

Source: Debelo.org and ethiopianorthodox.org

Copy right © 2009 Debre Selam St. Michael Ethiopian Orthodox Tewahedo Church

1710 Moorpark Ave. San Jose, CA 95128 - (408) 370-2144. All rights are reserved.

top web hosting